Skip to main content

የሀዋሳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በድግሪና ዲፕሎማ ፕሮግራም በተለያዩ የጤና ሙያዎች ያሰለጠናቸውን 642 ተማሪዎችን ለ30ኛ ዙር በምረቃ መርሐግብሩ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ተማሪዎቹን ያስመረቁት የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ እንዳሉት ጤናማ ፣አምራችና የበለፀገ ማህበረሰብ የማፍራት ራዕያችንን የሚናሳካው በሰለጠነ የሰው ሀይል በመሆኑ ይህንን ራዕይ ዕውን ለማድረግ ለማህበረሰባችሁ ጤና ዘብ የምትቆሙ፣ህዝባችሁን በመልካም ስነምግባር፣ በርህራሄና… Read More

በዕለቱ የግምገማ መድረኩ ከመጀመሩ አስቀድሞ የኮሌጁን የመማር ማስተማር ሂደቱን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ፤ ከጉብኝቱ በኋላ ዶ/ር ሰላማዊት በሰጡት አስተያየት ኮሌጁ በአሁኑ ወቅት ያለብንን የክህሎት ክፍተትን ሊፈታ የሚችል አቅም እንዳለው ማየታቸውን ተናግረዋል ። ኃላፊዋ አክለውም በጤናው ሴክተር እንደ ክልል '' ለላቀ ውጤትና ለጥራት እንስራ !

የሀዋሳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከ Next generation computing solution company ጋር የሬጅስተራርን ለማዘመን የሚያግዝ software ለማበልፀግ የዉል ስምምነት ተፈራርሟል ። የሚበለፅገው soft ware የመማር ማስተማር ሂደቱን እንደሚያቀላጥፍ ይታመናል በተለይም ለተማሪዎች online ፈተና ለመስጠት፣ smart መማሪያ ክፍሎችን ለማደራጀትና ዲጂታል ላይብረሪ ለማጠናከር ጉልህ ሚና እንደሚኖረዉ ይታመናል።

ሙሉ የቢሮ አደረጃጀት ያለው ነው፤ ይህም ማለት የራሱ ዳይረክተር፣የሥልጠና ባለሙያዎችን፣የICT ባለሙያችንና የሥልጠና ማኑዋል አዘጋጅ ባለሙያችን/Panel of Experts/ ያሉት፣ ሙሉ ለሙሉ ለብቻዉ ኮሌጁ ውስጥ እንደ ተቋም የተገነባ ማዕከል ያለውና ኢትዮጵያ ውስጥ ይሄንን ማድረግ የቻሉት ጥቂት ተቋማት ናቸው:: ፨ ከፌደራል ጤና ሚኒስተር ፣ከሲዳማ ክልል ጤና ቢሮና ከሌሎች ድርጅቶች ጋር በመሆን የትብብር ሥልጠና በማዘጋጀትና በሌሎች ሥርዓቱ በሚፈቅደው መልኩ ሥልጠና… Read More

Today, guests from Kenya, Lesotho, Botswana, and Nigeria visited our college under the lead of FMOH and Sidama Regional Health Bureau; to gain experience in teaching, learning, research, and community service activities, including activities of CPD center. We work to outshine forever!
This remarkable event brought together with invited guests, researchers, and academic staff who engaged actively throughout the day. A variety of insightful research papers were presented and discussed, showcasing valuable experiences and paving the way for future innovations.
ከ1972 ዓ.ም ጀምሮ በጤና ዘርፍ ሥልጠና ከፍተኛ ልምድ ያካበተው ኮሌጁ ሲዳማ ክልል ከሆነ በኋላ በልዩ ትኩረት እየሠራ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮም የቅርብ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ የኮሌጁ የመማር ማስተማር፣የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት፣የተማሪዎች አገልግሎት፣ተያያዥ አስተዳደራዊ ጉዳዮችና ሌሎች የሥራ እንቅስቃሴዎች ሁሉን አቀፍ ስኬት በሚያጎናጽፍ መልኩ እየተመራ ይገኛል። የመማር ማስተማሩን/Academic activities/ ሥራ በተመለከተ ግቢ ውስጥ በንድፈ ሀሳብና ሠር